Category: News

አገልግሎት ሰጪ የስራ ክፍሎች በእቅዳቸዉ ዉስጥ አካል ጉዳተኝነትን ታሳቢ ማድረግ ይገባቸዋል ተባለ፡፡

አገልግሎት ሰጪ የስራ ክፍሎች በእቅዳቸዉ ዉስጥ አካል ጉዳተኝነትን ታሳቢ ማድረግ ይገባቸዋል ተባለ፡፡

ጅማ ዩኒቨርሲቲ መጋቢት 21/2013ዓ.ም ***************************************** አገልግሎት ሰጪ የስራ ክፍሎች በእቅዳቸዉ ዉስጥ አካል ጉዳተኝነትን ታሳቢ ማድረግ ይገባቸዋል ተባለ፡፡ ለሁለት ቀናት ሲሰጥ የነበረዉ የጅማ ዩኒቨርሲቲ የተለያዩ የስራ ክፍሎች ሃላፊዎች ስልጠና ተጠናቋል፡፡ ስልጠናዉ ስለ አካል ጉዳተኝነት ግንዛቤ ለመፍጠር እና በተለያዩ የስራ ሂደቶች ዉስጥ አካታችነትን ለማጎልበት ያለመ ነዉ፡፡ ለስራ ሃላፊዎቹ ስልጠናዉን ሲሰጡ የነበሩት ዶ/ር ተክሉ ገመቹ እንዳሉት ስልጠናዉ አመራሩ [...]
እንኳን ደህና መጣችሁ

እንኳን ደህና መጣችሁ

እንኳን ደህና መጣችሁ! ጅማ ዩኒቨርሲቲ መጋቢት 19/2013ዓ.ም ****************************************** ከዛሬ ጀምሮ ለሁለት ቀናት የሚቆይ በአካል ጉዳተኝነት ላይ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያለመ ስልጠና እየተሰጠ ነዉ፡፡ ስልጠናዉ ለዩኒቨርሲቲዉ አመራር አካላት እና በተማሪዎች ካዉንስል ስር ያሉ ክለቦችን ለሚመሩ ተማሪዎች ነዉ የሚሰጠዉ፡፡ ለጅማ ዩኒቨርሲቲ ጥበቃና ደህንነት ሰራተኞችም ተመሳሳይ ስልጠና ባለፉት ሁለት ቀናት ሲሰጥ ነበር፡፡ የስልጠናዎቹ ዓላማ፣የሰልጣኞቹን በአካል ጉዳተኝነት ላይ ያላቸዉን ግንዛቤ [...]
በማህበረሰብ ዉስጥ ነን!

በማህበረሰብ ዉስጥ ነን!

በማህበረሰብ ዉስጥ ነን! ጅማ ዩኒቨርሲቲ መጋቢት 17/2013ዓ.ም ***************************************** በአዌቱ መንደራ፣ በጊንጆ ጉዱሩ እና በበቾ ቦሬ ቀበሌ ለማህበረሰቡ አግልግሎት የሚሰጡ ልዩ ልዩ ፐሮጄክቶች በጅማ ዩኒቨርሲቲ የድህረ-ምረቃ ተማሪዎች ተገንብተው ለህብረተሰቡ ተላለፉ፡፡ ዩኒቨርሲቲያችን በህብረተሰብ አቀፍ ትምህርት የካበተ የብዙ አመታት ልምድና ክህሎት ባለቤት ነዉ፡፡ በመሆኑም፣ ዕድገት ተኮር የቡድን ስልጠና (DTTP) መርሃ ግብር በድህረ-ምረቃ ተማሪዎች የሚተገበር የህብረተሰብ አቀፍ ትምህርትን ከግብ [...]
Discussions held on national higher education policy and strategies

Discussions held on national higher education policy and strategies

ጅማ ዩኒቨርሲቲ መጋቢት 14/2013 ዓ.ም ***************************************** የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ፖሊሲዎች እና ስትራቴጂዎች ሀገር በቀል እዉቀትን በማጎልበት ሀገሪቱን ወደላቀ ደረጃ ለማሸጋገር እንደሚያስችሉ ተገለፀ፡፡ በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ፖሊሲ፣ ስትራቴጂና መሪ ዕቅዶች ላይ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ማህበረሰብ በትላንትናዉ እለት ዉይይት አካሂዷል፡፡ ዉይይቱን አቅጣጫ በማስያዝ መድረኩን በንግግር የከፈቱት የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ እንደተናገሩት የዉይይቱ አላማ ከከፍተኛ እስከ ታችኛዉ [...]
Educational materials supports

Educational materials supports

ጅማ ዩኒቨርሲቲ መጋቢት 8, 2013ዓ.ም ***************************************** “ማ/ሰቡ በራሱ ተነሳሽነት የገነባዉ ልዩ የአዳሪ ትምህርት ቤት አርአያነት ያለውና ሊደገፍ የሚገባ ነዉ” ዶ/ር ጀማል አባፊጣ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፡፡ በመጋቢት 7፣2013 በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተመራ ልዑክ በጢሮ አፈታ ወረዳ ዲምቱ ከተማ የሚገኘዉን ነዲ ጊቤ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ወቅትም የተለያዩ የትምህርት መርጃ እና አጋዥ ቁሳቁሶች ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለአዳሪ [...]

Developmental Team Training Program

ጅማ ዩኒቨርሲቲ መጋቢት 7 2013ዓ.ም *************************************************** ጅማ ዩኒቨርሲቲ የማህበረሰቡን ችግሮች በመቅረፍ ጉዞዉን ቀጥሏል፡፡ በበቾ ቦሬ ቀበሌ በጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ በእድገት ተኮር የልማት ቡድን (DTTP) ፕሮግራም የሁለተኛ ዲግሪ የጤና ተማሪዎች እና በአካባቢዉ ማህበረሰብ ትብብር የተገነባ የጤና ኬላ ተመርቆ ለአገልግሎት በቅቷል፡፡ የጤና ኬላዉ ለአካባቢዉ ማህበረሰብ የጤና አገልግሎት ተደራሽ እንዲሆንና የማህበረሰቡን የጤና ችግር ከመቅረፍ አኳያ ጉልህ አስተዋፅዖ ያበረክታል ተብሏል፡፡ [...]

የህክምና አገልግሎት ጥራትን በማሻሻል የዜጎችን ህይወት መታደግ ይገባል ሲሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለፁ፡፡

የጅማ ህክምና ማዕከል የህክምና ጥራት ማሻሻያ እቅድ የመክፈቻ ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡ የመክፈቻ መርሀ-ግብሩን ውይይት የጤና ሚኒስትሯ ዶር ሊያ ታደሰ መርተውታል፡፡ ማዕከሉ የለውጡን ጠንካራ ጎን አጠናክሮ በማስቀጠል እና ደከማ ጎኑን ገምግሞ የማስተካከያ እርምጃ በመውስድ ለዚህ ደረጃ መብቃቱ የሚደነቅ መሆኑን የገለጹት ዶር ሊያ ታደሰ የአልግሎት አሰጣጡን የበለጠ ለማሳደግና የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የውስጥና የውጭ ባለድርሻ አካለት ቅንጅታዊ አሰራር ወሳኝነት […]

የኮቪድ-19 መከላከያ ፕሮቶኮል ትግበራ ግምገማ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተከናወነ፡፡

በሁሉም የዩኒቨርሲቲው ካምፓሶች የኮቪድ-19 ፕሮቶኮል ትግበራ ግምገማ ለሁለት ቀናት ሲያደርግ የቆየው ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የመጣው ገምጋሚ ቡድን፣ አመርቂ ስራዎች መሰራታቸውን ከምስጋና ጭምር ገልጾ ጥቂት ክፍተት በታየባቸው ቦታዎች ማስተካከያ መደረግ እንዳለበት አስታዉቋል፡፡ የዩኒቨርሲተው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ በበኩላቸው፣ የኮቪድ-19ን ስርጭት ከመከላከል አçያ እጅግ አበረታች ስራ መሰራቱን ገልጸው፣ መልካም ተሞክሮዎችን በማስቀጠል የታዩ ክፍተቶችን ለማረም የበለጠ እንደሚሰራ […]

JU in collaboration with Ethiopian Public Health Institute (EPHI) conducted a one day workshop on Research output dissemination and Ph.D. Curriculum review at EPHI, Addis Ababa

Jimma University in collaboration with Ethiopian Public Health Institute (EPHI) has conducted a one day workshop on dissemination of the research findings and a new Ph.D. curriculum review. The aim of this workshop is to disseminate the research outputs from two research projects to relevant stakeholders, including research evidence producers and policy makers from, research […]

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ከሁለት ኮሌጆች ጋር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ፡፡

በሰራተኞች ልማት ላይ በጋራ ለመስራት ያለመ የመግባቢያ ሰነድ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ፣ በጅማ ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኮሌጅ በኩል አቶ ፀጋዬ አብዲሳ እና በጅማ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ በኩል ደግሞ አቶ መሀመድኑር አባዱራ ተፈርሟል፡፡ የከፍተኛ ትምህርት እና የቴክኒክና ሙያ ኮሌጆች ትስስር በቴክኖሎጂ፣ በምርምር፣ በመማር ማስተማር፣ በፈጠራ እና በማህበረሰብ አገልግሎት ሊጠናከር ይገባል ተብሏል፡፡ በመግባቢያ ሰነዱ መሰረት […]