Category: News

አምስቱ የመጀመሪያውን ዙር አለፉ/ ኮንቬንሽን

አምስቱ የመጀመሪያውን ዙር አለፉ/ ኮንቬንሽን

አምስቱ የመጀመሪያውን ዙር አለፉ/ ኮንቬንሽን ጅማ ዩኒቨርሲቲ፡ ሀምሌ 7/2013ዓ.ም ***************************** ሁለተኛ ቀኑን በያዘው የከፍተኛ ትምህርት፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን የጅማ ዩኒቨርሲቲ አምስት ተመራማሪዎች ለመጀመሪያ ዙር አልፈዋል። በኮንቬንሽኑ ተሳታፊ ከሆኑ ከ57 በላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቁዋማት እና 51 የቴክኒክና ሙያ መካከል ለመጀመሪያ ዙር ያለፉት 9 ተመራማሪዎች ሲሆኑ አምስቱ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ወጣት ተመራማሪዎች ናቸው። ከአምስቱ ሁለቱ የፈጠራ [...]
ወደ ዕውቀት-መር ኢኮኖሚ

ወደ ዕውቀት-መር ኢኮኖሚ

ወደ ዕውቀት-መር ኢኮኖሚ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሀምሌ 5/2013 ዓ.ም ************************* የከፍተኛ ትምህርት፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂና የኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን በኢንተር ኮንትኔንታል ሆቴል በመካሄድ ላይ ነው። ጅማ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ከ57 በላይ የግል እና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተëማት በኮንቬንሽኑ ላይ ተሳታፊ ናቸው። ጅማ ዩኒቨርሲቲም የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ውጤቶች እንዲሁም የፈጠራ ስራዎችን ይዞ በክብር ታድሟል። የእለቱ የክብር እንግዳ የኢፌድሪ ፕሬዝደንት [...]
ማህበረሰብ አገልግሎት በተግባር!

ማህበረሰብ አገልግሎት በተግባር!

ማህበረሰብ አገልግሎት በተግባር! ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 19/2013 ዓ.ም ************************************** የዩኒቨርሲቲያችንን ምሁራን፣ ሰራተኞች፣ ተማሪዎች እና ተባባሪ አካላትን በማስተባበር ሰዉ ለ ሰዉ አረጋዊያን መርጃ ማዕከልን ለማጠናከር እንሰራለን፤ ዶ/ር መሀመድ መጫ የጤና ኢንስቲትዩት ም/ፕሬዚደንት፡፡ ኢንስቲትዩቱ በጅማ አደጋ ክወና ማዕከል በኩል ከ135 ሺህ ብር በላይ ግምት ያላቸዉ ፍራሾችን ለአረጋዊያንና ህፃናት መርጃ ማዕከሉ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የሰዉ ለ ሰዉ አረጋዊያንና ህፃናት [...]
በአረንጓዴ አሻራችን 70,000 ሺህ የቡና ችግኞችን ጨምሮ 270,000 ልዩ ልዩ ችግኖች ለተከላ ተዘጋጅተዋል

በአረንጓዴ አሻራችን 70,000 ሺህ የቡና ችግኞችን ጨምሮ 270,000 ልዩ ልዩ ችግኖች ለተከላ ተዘጋጅተዋል

በአረንጓዴ አሻራችን 70,000 ሺህ የቡና ችግኞችን ጨምሮ 270,000 ልዩ ልዩ ችግኖች ለተከላ ተዘጋጅተዋል ሰኔ 19/2013 ዓ.ም ********************************* አረንጓዴ አሻራ ቀጣይነት ላለዉ መማር ማስተማር፣ ምርምር፣ ማህበረሰብ አገልግሎት፤ እንዲሁም ገቢ ማመንጫ በሚል ሀሳብ ችግኞችና የፍራፍሬ ተክሎችን እንተክላለን፤ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፡፡ በግብርናና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ ስር በሚገኘዉ ኢላዳሌ እርሻ ጣቢያ የጅማ ዩኒቨርሲቲ አረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ተካሂዷል፡፡ መርሀ-ግብሩ የጠቅላይ [...]
የዉኀ ስነ-ምህዳር ጥበቃ እና እንክብካቤ

የዉኀ ስነ-ምህዳር ጥበቃ እና እንክብካቤ

የዉኀ ስነ-ምህዳር ጥበቃ እና እንክብካቤ ሰኔ 18/ 2013 ዓም፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ **************************************** ግልገል ግቤ ቁጥር አንድን ታሳቢ ያደረገ የተፋሰስ ልማትና የዉኀ ስነ-ምህዳር ጥበቃ እና እንክብካቤ ፕሮጀክት ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ ተካሄደ፡፡ በወርክሾፑ ላይ የዉይይት መነሻ ጥናታዊ ጽሁፎች የቀረቡ ሲሆን በጅማ ከተማ ያሉ ተፋሰሶች፣ ረግረጋማ ቦታዎች እና የዉሃ ስነ-ምህዳሮች ለአካባቢዉ ማህበረሰብ የዉሃ፣ የአየር ንብረት ለዉጥን ሚዛን የመጠበቅ፣ [...]
ሙያዊ ስነ-ምግባር ስልጠና

ሙያዊ ስነ-ምግባር ስልጠና

ሙያዊ ስነ-ምግባር ስልጠና ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 12/2013ዓ.ም *************************** የተሰጣቸዉ የሙያ ስነ-ምግባር ስልጠና ስራቸዉን በእዉቀት እንዲመሩ እንደሚያስችላቸዉ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ጀማሪ የግዢ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡ ለአምስት ቀናት ሲሰጥ የነበረዉ በግዢ ሙያ ስነ-ምግባርና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ስልጠና ተጠናቋል፡፡ ስልጠናዉ ለ21 ጀማሪ የግዢ ባለሙያዎች የተሰጠ ሲሆን ጅማ ዩኒቨርሲቲ እና የኢትዮጵያ ስራ አመራር ኢንስቲትዩት በጋራ ያዘጋጁት ነዉ፡፡ በስልጠናዉ ማጠቃለያ ላይ [...]
የነገውን ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ እንገንባ

የነገውን ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ እንገንባ

የነገውን ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዛሬ እንገንባ ግንቦት 10/ 2013 ጅማ ዩኒቨርሲቲ ***************************************** የጅማ ዩኒቨርሲቲ የአሰር ዓመት ስትራቴጅክ (መሪ) እቅድ (Strategic Plan) (እአአ 2021-2030) ይፋ ተደርጎ ወደ ስራ ተገባ፡፡ መሪ እቅዱ ወደ ስራ ክፍሎች ወርዶ ከአንድ ወር ባልበለጠ ግዜ ውስጥ ጉዳዩ በሚመለከተው በእያንዳንዱ ሰራተኛ በዝርዝር ታቅዶ ይደራጅና ወደ ትግበራ ይገባል፡፡ የመሪ እቅዱን አንçር ጉዳዮች ለካውንስል አባላት ያቀረቡት [...]
የዩኒቨርሲቲዎች ትብብር ለዓባይ

የዩኒቨርሲቲዎች ትብብር ለዓባይ

የዩኒቨርሲቲዎች ትብብር ለዓባይ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ግንቦት 9/2013ዓ.ም ************************************* ዩኒቨርሲቲዎች የእውቀት ክፍተቶችን በመሙላት እና የሳይንሳዊ መረጃ ጉድለቶችን በማስተካከል ረገድ የአንበሳውን ድርሻ ይይዛሉ፤ ዶ/ር ጀማል አባፊጣ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚደንት፡፡ በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ እና የዩኒቨርሲቲዎች ሚና ላይ ያተኮረ የዉይይት መድረክ የዩኒቨርሲቲዎች ትብብርና የሳይንስ ዲፕሎማሲ ለዓባይ ዘላቄታዊ ልማትና የጋራ ተጠቃሚነት በሚል መሪ ሀሳብ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ ለዉይይት [...]
የስነ-ምግባር ጥያቄ እና መልስ

የስነ-ምግባር ጥያቄ እና መልስ

የስነ-ምግባር ጥያቄ እና መልስ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሚያዚያ 19/2013ዓ.ም *************************************** በስነ-ምግባር የታነፁ ተማሪዎች ሙስናን በመፀየፍ የሀገር እድገት እውን እንዲሆን ከፍተኛ ተፅጥኖ አላቸዉ ተባለ፡፡ ለ2 ቀናት በተማሪዎች መካከል ሲካሄድ የቆየዉ የስነ-ምግባር ጥያቄና መልስ ዉድድር ተጠናቋል፡፡ በዉድድሩ መጀመሪያ ላይ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የስነ-ምግባርና ፀረ-ሙስና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር የሆኑት ወ/ሮ እናኑ ጥላሁን ተማሪዎችን በስነ-ምግባር ማነፅ እና ሙስናና ብልሹ አሰራርን መታገል የዉድድሩ [...]
ምሁራን እና ተመራማሪዎች ሀገር በቀል እውቀቶች ያላቸውን በጎ ተፅዕኖ ልብ ሊሉ ይገባል፣ ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ

ምሁራን እና ተመራማሪዎች ሀገር በቀል እውቀቶች ያላቸውን በጎ ተፅዕኖ ልብ ሊሉ ይገባል፣ ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ

ምሁራን እና ተመራማሪዎች ሀገር በቀል እውቀቶች ያላቸውን በጎ ተፅዕኖ ልብ ሊሉ ይገባል፣ ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሚያዝያ 16/2013ዓ.ም ********************************* ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው 11ኛው የጅማ ዩኒቨርሲቲ ዓመታዊ የምርምር ጉባዔ ተጠናቀቀ። ጉባዔውን በንግግር የዘጉት የጅማ ዩኒቨርሲቲ አስተዳደርና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዚደንት ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ በሀገር በቀል እሴቶች ላይ የተመሠረተ እውቀት የግብርና ምርትን ለማሳደግ፣ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ፣ [...]