ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ
————————————————————————————–
Job No.: JU-
Posted Date: Friday, January 12, 2018
Closing Date: Wednesday, January 17, 2018
Employment Type: Permanent
Category/Specialization:
Health Care
Job Location: Jimma
የጅማ ዩኒቨርስቲ ለተማሪዎች አገልግሎት ከዚህ በታች በተጠቀሰው ክፍት የስራ መደብ ላይ ሥራ ፈላጊዎችን በማወዳደር በቋሚነት ለመቅጠር ስለሚፈልግ የተጠቀሰውን የተፈላጊ ችሎታ መመዘኛ መስፈርቱን የምታሟሉ ተመዝግባችሁ መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን፡፡
- የሥራ መደቡ መጠሪያ ሲኒየር ክሊኒካል ነርስ
የሥራ መደቡ የሚገኝበት ክፍል ተማሪዎች አገልግሎት
ደረጃና ደመወዝ መኘ 8/2 ብር 3ዐዐ1/ሦስት ሺህ አንድ ብር/
ብዛት 2 /ሁለት /
ተፈላጊ ችሎታ
- ከታወቀ ዩኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ በነርስነት ሙያ የኮሌጅ ዲኘሎማና 4 ዓመት የሥራ ልምድ ያለው/ያላት
- የሥራ መደቡ መጠሪያ ጁኒየር ነርስ ኘሮፌሽናል
የሥራ መደቡ የሚገኝበት ክፍል ተማሪዎች አገልግሎት
ደረጃና ደመወዝ ኘሣ 1/1 ብር 3653/ሦስት ሺህ ስድስት መቶ ሃምሣ ሦስት ብር/
ብዛት 4 /አራት /
ተፈላጊ ችሎታ
- ከታወቀ ዩኒቨርስቲ ወይም ኮሌጅ በነርስነት ሙያ በBSC ዲግሪ የተመረቀ/ች ዐ ዓመት የሥራ ለምድ ያለው/ያላት
How To Apply:
- የመመዝገቢያ ቀናት ከ3/5/2ዐ1ዐ – 9/5/2010 ዓ/ም ድረስ
- የመመዝገቢያ ቦታ ሠው ሀብት ሥራ አመራር ቢሮ ቁጥር 1ዐ7