ማዕከላቱ በጅማ ዩኒቨርሲቲ፣ KOFIH ፕሮጀክት እና በጅማ ዞን ጤና ቢሮ ጥምረትና ትብብር በዴዶ፣ ኦሞናዳ፣ ኦሞቤየም እና ማንቾ ወረዳ በተለያዩ ጤና ጣቢያዎች የተገነቡ ናቸው። የወላድ እናቶች ማቆያ ማዕከላቱን ለመገንባት 13 ነጥብ 6 ሚሊዮን እንዲሁም አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ለማሟላት ከ700 ሺህ ብር በላይ በጥቅሉ ከ 14 ሚሊዮን 300 ሺህ ብር በላይ ወጪ ተደርጎዋል። የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል […]
የዋና ዋና ከተሞች የድንገተኛና ፅኑ ህሙማን እንክብካቤ ማሻሻያ ፕሮግራም አፈፃፀም ሀገራዊ የግምገማ መድረክ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተካሂዷል። ፕሮግራሙ በሀገሪቱ ስድስት ዋና ዋና ከተሞች ጅማ፣ አዲስ አበባ፣ ሀረማያ፣ ባህር ዳር፣ ሀዋሳ እና መቀሌ እየተተገበረ ያለ ነው። በግምገማ መድረኩ የተገኙት የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ እስካሁን ያለው አፈፃፀም መልካም መሆኑን ገልፀው ፕሮግራሙ ዜጎች ሆስፒታል […]
ሰልጣኞቹ በዩኒቨርሲቲዉ ሴኔት አዳራሽ ተገኝተዉ የምስክር ወረቀት ተቀብለዋል፡፡ በስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት የጅማ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስና ዴቨሎፕመንት ም/ፕሬዝደንት አቶ ኮራ ጡሽኔ ኮሪያ ፋዉንዴሽን ፎር ኢንተርናሽናል ሄልዝ (KOFIH) ላለፉት አምስት አመታት በጅማ ዞን የተለያዩ ተግባራትን ሲያከናዉን መቆየቱን ገልፀዋል፡፡ የጤና አገልግሎት ግቦችን ለማሳካት በፕሮጀክቱ የተሰጠዉ ስልጠና ወሳኝ በመሆኑ ሁሉም ያገኘዉን እዉቀት ወደ ተግባር በመቀየር የማህበረሰቡን የጤና አገልግሎት ስርዓት ለማሻሻል […]
Fourth Quarter Review Meeting of Jimma Emergency Operation Center (JEOC) for COVID-19 outbreak was held on 26 of December 2020 at the Jimma University Senate Hall. The main purpose of the meeting is to discuss the fourth quarter report of the Operation center, and from the discussion, important inputs were gathered for the next year […]
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች ሁሉን አቀፍ አገልግሎት ማቅረብ እንደሚገባቸዉ ተነገረ፡፡ ልዩ ድጋፍ ለሚሹ ተማሪዎች አገልግሎት የሚሰጥ ማዕከል ለአገልግሎት ዝግጁ ማድረጉን ጅማ ዩኒቨርሲቲ አስታዉቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ፣ የ ECDD ኢትዮጵያን ሴንተር ፎር ዲሴቢሊቲ ዴቨሎፕመንት ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ተክሌ፣ የ ECDD ቦርድ አባላት፣ የዩኒቨርሲቲዉ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሴኔት አባላት እና ጥሪ የተደረገላቸዉ […]
የCII ሕክምና ተማሪዎች ታህሳስ 17 እና 18/2013ዓም የCI ሕክምና ተማሪዎች ደግሞ ታህሳስ 24 እና 25/2013ዓ.ም ወደ ዩኒቨርስቲው በመግባት በኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ትምህርታችሁን እንድትቀጥሉ እናሳስባለን፡፡ ማሳሰቢያ፤ ለሌሎች ተማሪዎችም በተመሳሳይ ጥሪ እስኪደረግ ድረስ በያላችሁበት በትዕግስት እንድትጠባበቁ እናስታውቃለን፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
በአገር አቀፍ ደረጃ ትኩረት በተሰጣቸው የትምህርት ዘርፎች 5ሺህ ፒ.ኤች.ዲ ምሩቃንን ለማፍራት እየተሰራ ነዉ፡፡ በጅማ ዩኒቨርሲቲ ከፒ.ኤች.ዲ እስከ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ባላቸዉ ምሁራን መካከል ዉይይት ተካሂዷል፡፡ በምርምር እና በሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲነት የተመረጡ አስር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በበርካታ ዘርፎች ስልጠና ለመስጠት ተለይተዉ ተዘጋጅተዋል፡፡ የግብርና፣ የማምረቻ፣ የማእድን፣ የኢንፎረሜሽን ኮሙኒኬሽን ቴክኖሎጂ እና የቱሪዝም ዘርፎች በሀገር አቀፍ ደረጃ ቅድሚያ የተሰጣቸዉ […]
ተማሪዎች ከግቢ ዉጪ እንዳይንቀሳቀሱ ተጥሎ የነበረዉ ገደብ ተነሳ፡፡ የኮቪድ-19 ፕሮቶኮሎች ግንዛቤ መፍጠሪያ ዝግጅት በጅማ ዩኒቨርሲቲ አራቱም ካምፓሶች ተካሂዷል። ዝግጅቱ በጅማ አደጋ ግዜ ክወና ማዕከል አዘጋጅነት “ሁልግዜ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ በመጠቀም የኮቪድ-19 መተላለፊያ ሠንሰለትን እበጥሳለሁ” በሚል መሪ ሀሳብ ተከናዉኗል፡፡ በዩኒቨርሲቲው የአካዳሚክ ጉዳዮች ም/ፕሬዝደንት የሆኑት ዶ/ር ታደሰ ሀብታሙ በዝግጅቱ ማስጀመሪያ ስነ-ስርዓት ላይ እንደገለፁት ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው […]
ሙስናን ለመከላከል በምርምርና ሳይንሳዊ ትንተና መታገዝ ተገቢ መሆኑ ተገለፀ፡፡ 17ኛዉ አለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በጅማ ዩኒቨርሲቲ የትውልድ የስነምግባር ግንባታን በጠንካራ ዲሲፒሊን በመምራት ሌብነትንና ብልሹ አሰራርን በመታገል የብልጽግና ጉዞአችንን እናፋጥናለን በሚል መሪ ሃሳብ ተከብሯል፡፡ የአለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን በሀገር አቀፍ ደረጃ ለ16ኛ ጊዜ በተለያዩ ተቋማት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዝግጅቱ ላይ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች፣ የሴኔት አባላት እና […]
በሀገራችን ኢትዮጵያ የስንዴ ፍጆታን በሀገር ዉስጥ ምርት ለመሸፈንና ከዉጭ የሚገባዉን ለማስቀረት ከቅርብ ግዜ ወዲህ በስፋት እየተሰራ ይገኛል፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲተ ከፍተኛ አመራሮች በዴዶ ወረዳ ኢላላ ቀበሌ በሚገኙ አርሶ አደሮች በክላስተር የለማ የስንዴ ማሳ ጎብኝተዋል፡፡ዩኒቨርሲቲው በጅማ ዞን አምስት ወረዳዎችን በመምረጥ የቴክኖሎጂ መንደር በማቋቋም ምርትና ምርታማነትን ለማሻሻል እየሰራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ የዩኒቨርሲቲዉ ግብርናና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ ሳነቴ የተባለ የዋግ […]