News

የዩኒቨርሲቲዉ ድጋፍ እንደቀጠለ ነዉ፡፡

ጅማ ዩኒቨርሲቲ የህክምና ማዕከል ለሻሎም ግብረሰናይ ድርጅት ድጋፍ አደረገ፡፡ ብዛታቸዉ ሶስት ሺህ ስድስት መቶ ሰባ የሆኑ የመማሪያ ቁሳቁስ፣ የንፅህና መጠበቂያ እና አልባሳት በድጋፍ መልክ ተሰጥተዋል፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ጤና ኢንስቲትዩት ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር መሀመድ መጫ የተደረገዉ ድጋፍ ግዜያዊ መፍትሄ እንጂ ዘላቂ ባለመሆኑ ወደፊት በተገኘዉ አጋጣሚ ሁሉ ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ መሆናቸዉን ተናግረዋል፡፡ ድጋፉን የተቀበለዉ ሻሎም […]

129873490_2535860136706884_1666592698725469473_o

Psycho-social Training being conducted for Academic staff members

(December 04/2020) The training focuses on Psycho-social support during the Covid-19 pandemic on the basis of the guideline developed and distributed by the Ministry of Health and Ministry of Science and Higher Education.  The training has been delivered for academic staff members of all Colleges and Institutes on 4th and 5th December/2020.   It was underlined […]

Registration GC

To: All Jimma University Regular Undergraduate Graduating Class students

We would like to inform you that your registration will be held from December 07-09/ 2020, and we urge you to avail yourself in your respective College and Institutes for registration on the aforementioned dates. All batches of Theatrical Arts, Music and Visual Arts, existing batches of PGDT students, 3rd-year Biomedical and 4th-year Material Science […]

የሳይኮሶሻል ገለፃና ስልጠና ለመምህራኑ ተሰጠ

የመማር ማስተማር ሂደት ማስቀጠያ አካል የሆነዉ የሳይኮሶሻል ገለፃና ስልጠና ለመምህራን ተሰጠ፡፡ ገለፃዉ የሳይኮሶሻል ድጋፍና ስነ-ልቦና ጤና በኮቪድ-19 ወቅት በሚል የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ ጤና ሚኒስቴር ባዘጋጁት መመሪያ ላይ ያተኮረ ነዉ፡፡ በጅማ በሁሉም ኮሌጆች ላሉ መምህራን እና አስተዳደር ሰራተኞች ገለፃና ስልጠና የተሰጠ ሲሆን የመርሃ ግብሩ መዘጋጀት ተማሪዎች ዉጤታማ ሆነዉ ትምህርታቸዉን እንዲያጠናቅቁ ከፍተኛ ሚና ይኖረዋል […]

የጅማ ዞን ባህልና ቱሪዝም ባለሙያዎች ስልጠና

በኦሮሞ ፍክሎርና ስነ-ፅሁፍ እና ታሪክና ቅርስ አስተዳደር ትምህርት ክፍሎች ለጅማ ዞን ባህልና ቱሪዝም ባለሙያዎች በባህላዊና ታሪካዊ ቅርሶች ማሰባሰብና ማስተዳደር ዘዴ ላይ ስልጠና እየተሰጠ ነዉ፡፡ በስልጠናዉ መጀመሪያ ላይ የጅማ ዞን ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ ወ/ሮ ጫልቱ አወል እንዳሉት ጅማ ዩኒቨርሲቲ የቢሯችንን እንቅስቃሴ መደገፍ በሁሉም ዘርፍ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ነዉ ብለዋል፡፡ በባህላዊና ታሪካዊ ቅርሶች ምንነት፣ አሰባሰብ እና […]

ለሴት አካዳሚክ አባላት ስልጠና እየተሰጠ ነዉ፡፡

Network for Advancement of Sustainable Capacity in Education and Research in Ethiopia (NASCERE) ፕሮግራም ለ15 ቀናት በሚሰጠዉ የአቅም ማጎልበት ስለጠና ላይ ከ35 በላይ ሴት መምህራን በመሳተፍ ላይ ናቸዉ፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ም/ፕሬዝደንት ዶ/ር ታደሰ ሀብታሙ ጥቂት ፒ.ኤች.ዲ የያዙ ሴት መምህራን ባሉበት; አገራዊ ሁኔታ የስልጠናው ተሳታፊዎች ይህንን እድል በመጠቀም ለዉጥ የሚያመጣ ገዢ ሃሳብ አፍልቀዉ ራሳቸዉን ለስኬት […]

photo_2020-11-17_12-07-31

Partnering towards Promoting Peace and Transforming Conflicts

Jimma University has entered in to a partnership agreement with the University of Innsbruck in Austria with the aim of setting up Institute of Peace and Conflict Studies (IPCS). Efforts were well underway to realize the institute which will combine experts from various fields of studies and pursues a trans disciplinary approach. The partnership also […]

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለሀገር መከላከያ ሠራዊት የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ቀጥሏል።

ለሃገር ጥሪ ምላሽ የመስጠት አካል የሆነው ድጋፍ ዛሬም ተደርጉዋል። ዩኒቨርሲቲው ጠቅላላ ዋጋቸው ከ 600 ሺህ ብር በላይ የሆነ 80 ኩንታል ምስር እና 80 ኩንታል የቅንጬ እህል ድጋፍ አድርጉዋል። የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ ይህ ድጋፍ ግዜያዊ መፍትሄ እንደሆነ ገልፀው መንግስት የህግ የበላይነትን ለማረጋገጥ በሚወስደው እርምጃ ዘላቂ ድጋፍ እንደሚያደርግ ተናግረዋል። ዩኒቨርሲቲዎች የምርምር፣ የመማር ማስተማር እና […]

ደማችን ለሃገሩ ክብር ለደማው መከላከያ ሰራዊታችን

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ አመራሮች በቅርቡ በሀገር መከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ የደረሰውን ጥቃት ተከትሎ ለቀረበው ሃገራዊ ጥሪ ምላሽ የደም ልገሳ አድርገዋል። ጅማ ዩኒቨርሲቲ በትላንትናው እለት ከሠራተኞች ጋር ባደረገው ውይይት 5 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉና የዩኒቨርሲቲው ሠራተኞችም በበከåላtው በእውቀት፣ በገንዘብና በደም ልገሳ እንዲሁም ሙያዊ አገልግሎት ለማበርከት ቃል መግባታቸው ይታወሳል። የዚሁ አበርክቶት አካል የሆነውን የደም ልገሳ ስነ-ስርዓት […]

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሰራተኞች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ ውይይት አካሄዱ፡፡

በዉይይቱ ላይ ከ 3ሺህ በላይ የሚሆኑ የሴኔት፣ የአካዳሚክ፣ አስተዳደር ሰራተኞችና የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ አባላት ተገኝተዋል፡፡ መድረኩ የተዘጋጀው በሀገር መከላከያ ሰራዊት የሰሜን እዝ ላይ የተፈፀመውን ጥቃት ተከትሎ መንግስት የሀገር ሉዓላዊነትንና የህግ የበላይነትን የማስከበር ስራ እየሰራ ስለሚገኝ የዩኒቨርሲቲው ማህበረሰብ ለሀገር ሊያበረክት የሚችለዉን አስተዋፅዖ አስመልክቶ ሃሳቦችን ለመለዋወጥና ሙያዊና ቁሳዊ ድጋፎችን ለማሰባሰብ እንደሆነ ተገልፅዋል፡፡ ይኸዉም ቀጥታ የገንዘብና ቁሳዊ ድጋፎችን፣ የህክምና […]