የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ ለገበታ ለሀገር መርሃ-ግብር ዩኒቨርሲቲው 20 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው በሙያ፣ በአይ.ሲ.ቲ ቴክኖሎጂ፣ በማማከር እና በሌሎች በአይነት በሚገለፁ ተግባራት ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልፀው በገንዘብ ደግሞ 10 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ከሠራተኞችና የተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ጋር በመወያየት ሌሎች ድጋፎችንም ያደርጋል ብለዋል። ፕሬዘደንቱ ይህንን ያሉት በጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተካሔደ በሚገኘው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዳግም ለማስጀመር […]
(መስከረም 12፣ 2013 ዓ.ም) የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠናን ለማስቀጠል ቅድመ ዝግጅትና የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምላሽ ተግባራት አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በትምህርት ዘርፍ ሪፎርም ላይ ትኩረቱን አድርጎ ዛሬም ቀጥሏል። የሪፎርሙ አካል የሆነው የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ተግባርን ከግብ ለማድረስ ከየትምህርት ተቋማቱ ጠንካራ የአይ.ሲ.ቲ ባለሙያዎች ተመርጠው በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ማዕከልነት የትምህርት ስርዓት መረጃን በማደራጀት የመረጃ ልውውጥን ለማዘመን ይሰራል ተብሏል። የሳይንስና ከፍተኛ […]
የአገሪቷ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ኮቪድ 19 ወርሺኝን ለመከላከል የሚያግዙ የሰሯቸውን የፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ በዛሬው እለት በጅማ ዪኒቨርሲቲ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሲቪክ ማዕከል በደማቅ ሁኔታ ተጀመረ ። ዝግጅቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርካቶ ያስጀመሩት ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት; ሚኒስትር ድኤታዎች የዩኒቨርስቲ ፕሬዘደንቶችና አመራር አባላት ተሳትፈዋል ።የአውደ ርዕይ ዝግጅቱ እስከ ማክሰኞ […]
መስከረም 10፣ 2013 ዓም: የአገሪቷ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ኮቪድ 19 ወርሺኝን ለመከላከል የሚያግዙ የሰሯቸውን የፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ በዛሬው እለት በጅማ ዪኒቨርሲቲ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሲቪክ ማዕከል በደማቅ ሁኔታ ተጀመረ ። ዝግጅቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርካቶ ያስጀመሩት ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት; ሚኒስትር ድኤታዎች የዩኒቨርስቲ ፕሬዘደንቶችና አመራር አባላት ተሳትፈዋል ።የአውደ […]
A report on laboratory self-assessment by a twenty-five-member committee constituted by the Vice President for Academic Affairs Office was presented to the executive members of the University, deans/directors of colleges/ institutes, and senior academician on September 3, 2020. The ensuing discussions by the participants and the executive members revealed the need for the establishment of […]
Jimma University is deeply saddened with the news of the passing away of one of its senior professors, Professor Debela Hunde. Professor Debela is a Professor of Biodiversity and Ecosystem Services at College of Agriculture and Veterinary Medicine, and served Jimma University at various capacities. He has contributed a lot towards the advancement of science […]
IN HONOR OF THE LATE HAACAALUU HUNDEESSAA, A NATIONAL HERO Gadaa Journal, a multidisciplinary bilingual (English & Afaan Oromoo) journal of the Institute of Oromoo Studies (IOS) invites interested researchers to submit scholarly manuscripts pertinent to the popular musician, activist, Hero and the Icon of determination and courage, Haacaaluu Hundeessaa. On August 5, 2020 Jimma […]
Jimma University was founded on the amalgamation of the the Jimma Institute of Health Science and the Jimma College of Agriculture in the 1980’s. Both institutions had been national leaders in their respective fields, and with the merger, the development of a new, multifaceted and development oriented institution was able to emerge from the two […]
Jimma University, Continuing and Distance Education Directorate Office is pleased to announce commencement of registering new applicants for the upcoming academic year of 2020/21 (2013 E.C) with its well established and accredited DISTANCE EDUCATION PROGRAMS: B.A Degree in Accounting and Finance B.Sc. Degree in Economics B.A Degree in Management B.A Degree in Sociology B.A Degree […]
In its 53rd regular meeting held on August 19, 2020, Jimma University Board of Governors has approved the promotion of two faculty members, Dr. Esayas Kebede Gudina and Dr. Tsige Ketema Mamo to full professorship. The promotion of the faculty members endorsed today by the University’s Board of Governors has passed through a rigorous review process […]