News

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ለገበታ ለሀገር

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ ለገበታ ለሀገር መርሃ-ግብር ዩኒቨርሲቲው 20 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው በሙያ፣ በአይ.ሲ.ቲ ቴክኖሎጂ፣ በማማከር እና በሌሎች በአይነት በሚገለፁ ተግባራት ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልፀው በገንዘብ ደግሞ 10 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ከሠራተኞችና የተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ጋር በመወያየት ሌሎች ድጋፎችንም ያደርጋል ብለዋል። ፕሬዘደንቱ ይህንን ያሉት በጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተካሔደ በሚገኘው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዳግም ለማስጀመር […]

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከዚህ በፊት ከነበረው አሠራር ለየት ያሉ ተግባራት እንደሚከወኑ ተገለፀ።

(መስከረም 12፣ 2013 ዓ.ም) የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠናን ለማስቀጠል ቅድመ ዝግጅትና የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምላሽ ተግባራት አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በትምህርት ዘርፍ ሪፎርም ላይ ትኩረቱን አድርጎ ዛሬም ቀጥሏል። የሪፎርሙ አካል የሆነው የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ተግባርን ከግብ ለማድረስ ከየትምህርት ተቋማቱ ጠንካራ የአይ.ሲ.ቲ ባለሙያዎች ተመርጠው በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ማዕከልነት የትምህርት ስርዓት መረጃን በማደራጀት የመረጃ ልውውጥን ለማዘመን ይሰራል ተብሏል። የሳይንስና ከፍተኛ […]

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኮቪድ-19 ምላሽ ፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

የአገሪቷ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ኮቪድ 19 ወርሺኝን ለመከላከል የሚያግዙ የሰሯቸውን የፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ በዛሬው እለት በጅማ ዪኒቨርሲቲ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሲቪክ ማዕከል በደማቅ ሁኔታ ተጀመረ ። ዝግጅቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርካቶ ያስጀመሩት ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት; ሚኒስትር ድኤታዎች የዩኒቨርስቲ ፕሬዘደንቶችና አመራር አባላት ተሳትፈዋል ።የአውደ ርዕይ ዝግጅቱ እስከ ማክሰኞ […]

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኮቪድ-19 ምላሽ ፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

መስከረም 10፣ 2013 ዓም: የአገሪቷ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ኮቪድ 19 ወርሺኝን ለመከላከል የሚያግዙ የሰሯቸውን የፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ በዛሬው እለት በጅማ ዪኒቨርሲቲ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሲቪክ ማዕከል በደማቅ ሁኔታ ተጀመረ ። ዝግጅቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርካቶ ያስጀመሩት ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት; ሚኒስትር ድኤታዎች የዩኒቨርስቲ ፕሬዘደንቶችና አመራር አባላት ተሳትፈዋል ።የአውደ […]

118984188_2460238840935681_8003536716521043990_o

JU conducts discussion on the assessment results of laboratory facilities

A report on laboratory self-assessment by a twenty-five-member committee constituted by the Vice President for Academic Affairs Office was presented to the executive members of the University, deans/directors of colleges/ institutes, and senior academician on September 3, 2020. The ensuing discussions by the participants and the executive members revealed the need for the establishment of […]

Prof Debela

Message of Condolence

Jimma University is deeply saddened with the news of the passing away of one of its senior professors, Professor Debela Hunde. Professor Debela is a Professor of Biodiversity and Ecosystem Services at College of Agriculture and Veterinary Medicine, and served Jimma University at various capacities. He has contributed a lot towards the advancement of science […]

call-for-papers

CALL FOR PAPERS (GADAA JOURNAL SPECIAL ISSUE)

IN HONOR OF THE LATE HAACAALUU HUNDEESSAA, A NATIONAL HERO Gadaa Journal, a multidisciplinary bilingual (English & Afaan Oromoo) journal of the Institute of Oromoo Studies (IOS) invites interested researchers to submit scholarly manuscripts pertinent to the popular musician, activist,  Hero and the Icon of determination and courage, Haacaaluu Hundeessaa.  On August 5, 2020 Jimma […]

Jimma University: Great History and a Bright Future

Jimma University: Great History and a Bright Future

Jimma University was founded on the amalgamation of the the Jimma Institute of Health Science and the Jimma College of Agriculture in the 1980’s. Both institutions had been national leaders in their respective fields, and with the merger, the development of a new, multifaceted and development oriented institution was able to emerge from the two […]

news

DISTANCE EDUCATION OPPORTUNITIES

Jimma University, Continuing and Distance Education Directorate Office is pleased to announce commencement of registering new applicants for the upcoming academic year of 2020/21 (2013 E.C) with its well established and accredited DISTANCE EDUCATION PROGRAMS: B.A Degree in Accounting and Finance B.Sc. Degree in Economics B.A Degree in Management B.A Degree in Sociology B.A Degree […]

2020 Prof

Two Faculty Members Promoted to Full Professor

In its 53rd regular meeting held on August 19, 2020, Jimma University Board of Governors has approved the promotion of two faculty members, Dr. Esayas Kebede Gudina and Dr. Tsige Ketema Mamo to full professorship.  The promotion of the faculty members endorsed today by the University’s Board of Governors has passed through a rigorous review process […]