News

Call 203 Jepaj (Large)

Call for first round registration

Dear JU Students, JU has finalized preparations to reopen classes after months of interruption due to the COVID-19 pandemic. The reopening will happen on round bases as per the direction from the Ministry of Science and Higher Education and the first-round registration dates (November 6 & 7, 2020) is for All undergraduate Graduating class students, All […]

FB_IMG_1603717102880

Message of Condolence

The Jimma University’s community is deeply saddened and grieved to know the passing of Honorary Dr. Laurette Artist Lemma Guya. He was an exceptional figure who dedicated all his life to his country and the art profession through which he conveyed messages and promoted the mosaic culture of his country. He was an impressive person […]

የግቢ ጽዳትና ውበት ንቅናቄ በጅማ ዩኒቨርሲቲ

ተማሪዎችን የመቀበል ሂደት አካል የሆነው የግቢ ጽዳትና ውበት ንቅናቄ ተካሂዷል። ጅማ ዩኒቨርሲቲ በተያዘው አመት ሁለንተናዊ የግቢ ጽዳትና ውበት ለውጥ ለማምጣት አቅጣጫ አስቀምጦ የንቅናቄ መርሃ-ግብር አዘጋጅቶ ወደ ስራ መግባቱ ታውቋል። ጅማ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ፣ በቢዝነስና ኢኮኖሚክስ፣ በግብርናና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ እንዲሁም በቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የጽዳትና ውበት ስራን በዛሬው እለት ሲያከናውን ውሏል። የተማሪዎች መኝታ፣ መመገቢያ፣ መማሪያ እና መዝናኛ […]

ጅማ ዩኒቨርሲቲ ለወገን የሚያደርገዉን ድጋፍ አጠናክሮ ቀጥሏል፡፡

ዛሬም በጅማ ከተማ የተባበሩት አካባቢ በቀድሞ አጠራሩ ኢዲዲሲ ዉስጥ ለሚኖሩ ከ 450 በላይ አባወራዎች ፍራሾች፣ ምግብና ምግብ ነክ እንዲሁም የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁሶች ድጋፍ ተደርጎላቸዋል፡፡ ዩኒቨርሲቲዉ ከዚህ ቀደም በተለያዩ ሁኔታ እና አጋጣሚዎች ለህብረተሰቡ የተለያዩ ድጋፎችን ያደረገ ሲሆን በዛሬዉ እለትም ከጅማ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክስ እና አስተዳደር ሰራተኞች ድጋፍ ግምታቸዉ ከ 500 ሺህ ብር በላይ የሆኑ ፍራሽ፣ የምግብ እህልና […]

ተማሪዎችን ለመቀበል የኮቪድ-19 የጥንቃቄ ዉይይት

በጅማ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አገልግሎት ስር የሚገኙ የተለያዩ የስራ ክፍሎች የኮሮና ቫይረስን መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያዩ፡፡ ዉይይቱ የ2013ዓ.ም የተማሪዎች ቅበላን አስመልክቶ ሊደረጉ ስለሚገባቸዉ ጥንቃቄዎች ግንዛቤ ለመፍጠር ያለመ መሆኑ ታዉቋል፡፡ የጥበቃና ደህንነት፣ የጠቅላላ አገልግሎት፣ የተማሪዎች መኝታ ተቆጣጣሪዎች፣ የተማሪዎች ካፍቴሪያ እና ሌሎች የሚመለከታቸዉ የስራ ክፍሎች፤ ተማሪዎች ወደ ዩኒቨርሲቲዉ ሲመጡ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ከግምት ዉስጥ ያስገባ አገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትን […]

አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ለሀገር እድገት

የሃገር ሁለንተናዊ እድገትን ለማፋጠን አርቴፊሻል ኢንተለጀንስን መጠቀምና ተግባራዊ ማድረግ እንደሚገባ ተነገረ፡፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ እና አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል በትብብር መስራት የሚያስችላቸዉን የመግባቢያ ሰነድ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የአስተዳደርና ተማሪዎች አገልግሎት ም/ፕሬዚደንት ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ እና የአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ዋና ዳይሬክተር ኢንጂነር ወርቁ ጋቸና ተፈራርመዋል፡፡ ዶ/ር ቀነኒሳ ለሚ በስነ-ስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የዩኒቨርሲቲዉን አብይ የትኩረት አቅጣጫ የሆኑት መማር […]

FB_IMG_1602666932800

2013 ዓ.ም አዲስ ገቢ የድኅረ ምረቃ ትምህርት አመልካቾች በሙሉ

የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ዕለት ወደ ጥቅምት 13/2013 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እንገልጻለን፡፡ ማሳሰቢያ፤ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቦታ በጅማ ዩኒቨርስቲ ያመለከታችሁባቸው ፕሮግራሞች በሚገኙባቸው ኮሌጆች ውስጥ መሆኑን በድጋሚ እናስታውቃለን፡፡ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት

እጅ ለእጅ ስንያያዝ ይበልጥ እንደምቃለን! ዶ/ር ጀማል አባፊጣ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዘደንት

የኮቪድ – 19 ምላሽ የፈጠራ ስራዎች ዓውደ-ርዕይ እና የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አመራሮች ጉባኤ አስተባባሪዎች የእውቅና እና ምስጋና ፕሮግራም በሃጫሉ ሁንዴሳ ሲቪክ ማዕከል ተካሂዷል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ በዝግጅቱ ላይ እንደተናገሩት ጅማ ዩኒቨርሲቲ ባለፉት ዓመታት በሀገርና ዓለም አቀፍ ደረጃ ያስመዘገባቸው ስኬቶች በየደረጃው የሚገኙ ሰራተኞቹ ጥረትና ያልተቆጠበ አስተዋፅዎ ውጤት መሆኑን ተናግረዋል ፡፡ አንድ ተቋም ያለሰራተኞቹ ትጋትና […]