Author: admin

pic2

The winning team: JU outshines again

Jimma University registered a remarkable success in MoSHE’s first-ever edition of HEART (Higher Education Academic, Research and Technology Linkage) Convention 2021. JU made an impressive appearance at the convention presenting research and innovation outcomes of its staff members in a very organized and outstanding manner. Hard work pays and it stood first among all “Research […]

አሸንፈናል!

አሸንፈናል!

አሸንፈናል! ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሀምሌ 8/2013 ዓም ***************************** በሀገራችን የመጀመሪያ በሆነው የሳይንስ ፈጠራ፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ እና ኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን ጅማ ዩኒቨርሲቲ በሀገራችን ካሉ የምርምር ዩኒቨርሲቲዎች በላቀ አፈፃፀም አንደኛ ደረጃን በመያዝ የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል፡፡ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ደረጃን ሲይዝ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሶስተኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል። በሀገራችን ካሉ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንቶች የላቀ አመራር በመስጠታቸውና ከፍተኛ ብቃት በማስመዝገባቸው የዩኒቨርሲያችን [...]
አሸንፈናል!

አሸንፈናል!

አሸንፈናል! ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሀምሌ 8/2013 ዓ.ም ***************************** ከምርምር ዩኒቨርሲቲ ጎንደር እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን በማስከተል ጅማ ዩኒቨርሲቲ አሸናፊ ሆኗል። ከዩኒቨርሲቲ አመራሮች በአመራር ብቃታቸው ሀዋሳ እና ጎንደር ዩኒቨርሲቲ አመራሮችን በማስከተል የዩኒቨርሲያችን ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ አንደኛ ወጥተዋል። በላቀ የፈጠራ ውጤት አንደኛ የላቀ አፈፃፀም ሰርተፊኬት፣ ሜዳልያ እና 250 ሺህ ብር ተሸላሚ ጀርሚያ ባይሳ እና ቦዔዝ ብርሃኑ። ሁለተኛ [...]
የኢትዮጵያ የሳይንስ ሽልማት

የኢትዮጵያ የሳይንስ ሽልማት

የኢትዮጵያ የሳይንስ ሽልማት ጅማ ዩኒቨርሲቲ፡ ሀምሌ 8/2013 ዓም ******************************* የሳይንስ አጠቃላይ ሂደትን እውን በማድረግ የህዝባችንን ህይወት ለመቀየር ያለመ የኢትዮጵያ ሳይንስ ሽልማት ይፋ ሆኗል። "በትውልድ ኢትዮጵያዊ በራዕይ አፍሪካዊ" የተባለው የሳይንስ ሽልማት ለተመረጠው የሳይንስ ግኝት 100 ሺህ ዶላር አዘጋጅቷል። ሽልማቱ ይፋ የተደረገው በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ግዜ እየተካሄደ በሚገኘውና አራተኛ ቀኑን በያዘው የከፍተኛ ትምህርት የሳይንስ፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂ እና ኢንዱስትሪ [...]
አምስቱ የመጀመሪያውን ዙር አለፉ/ ኮንቬንሽን

አምስቱ የመጀመሪያውን ዙር አለፉ/ ኮንቬንሽን

አምስቱ የመጀመሪያውን ዙር አለፉ/ ኮንቬንሽን ጅማ ዩኒቨርሲቲ፡ ሀምሌ 7/2013ዓ.ም ***************************** ሁለተኛ ቀኑን በያዘው የከፍተኛ ትምህርት፣ ምርምር፣ ቴክኖሎጂ ኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን የጅማ ዩኒቨርሲቲ አምስት ተመራማሪዎች ለመጀመሪያ ዙር አልፈዋል። በኮንቬንሽኑ ተሳታፊ ከሆኑ ከ57 በላይ የከፍተኛ ትምህርት ተቁዋማት እና 51 የቴክኒክና ሙያ መካከል ለመጀመሪያ ዙር ያለፉት 9 ተመራማሪዎች ሲሆኑ አምስቱ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ወጣት ተመራማሪዎች ናቸው። ከአምስቱ ሁለቱ የፈጠራ [...]
ወደ ዕውቀት-መር ኢኮኖሚ

ወደ ዕውቀት-መር ኢኮኖሚ

ወደ ዕውቀት-መር ኢኮኖሚ ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሀምሌ 5/2013 ዓ.ም ************************* የከፍተኛ ትምህርት፣ የምርምር፣ የቴክኖሎጂና የኢንዱስትሪ ትስስር ኮንቬንሽን በኢንተር ኮንትኔንታል ሆቴል በመካሄድ ላይ ነው። ጅማ ዩኒቨርሲቲን ጨምሮ ከ57 በላይ የግል እና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተëማት በኮንቬንሽኑ ላይ ተሳታፊ ናቸው። ጅማ ዩኒቨርሲቲም የሳይንሳዊ ጥናትና ምርምር፣ የቴክኖሎጂ ውጤቶች እንዲሁም የፈጠራ ስራዎችን ይዞ በክብር ታድሟል። የእለቱ የክብር እንግዳ የኢፌድሪ ፕሬዝደንት [...]
ማህበረሰብ አገልግሎት በተግባር!

ማህበረሰብ አገልግሎት በተግባር!

ማህበረሰብ አገልግሎት በተግባር! ጅማ ዩኒቨርሲቲ ሰኔ 19/2013 ዓ.ም ************************************** የዩኒቨርሲቲያችንን ምሁራን፣ ሰራተኞች፣ ተማሪዎች እና ተባባሪ አካላትን በማስተባበር ሰዉ ለ ሰዉ አረጋዊያን መርጃ ማዕከልን ለማጠናከር እንሰራለን፤ ዶ/ር መሀመድ መጫ የጤና ኢንስቲትዩት ም/ፕሬዚደንት፡፡ ኢንስቲትዩቱ በጅማ አደጋ ክወና ማዕከል በኩል ከ135 ሺህ ብር በላይ ግምት ያላቸዉ ፍራሾችን ለአረጋዊያንና ህፃናት መርጃ ማዕከሉ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የሰዉ ለ ሰዉ አረጋዊያንና ህፃናት [...]
በአረንጓዴ አሻራችን 70,000 ሺህ የቡና ችግኞችን ጨምሮ 270,000 ልዩ ልዩ ችግኖች ለተከላ ተዘጋጅተዋል

በአረንጓዴ አሻራችን 70,000 ሺህ የቡና ችግኞችን ጨምሮ 270,000 ልዩ ልዩ ችግኖች ለተከላ ተዘጋጅተዋል

በአረንጓዴ አሻራችን 70,000 ሺህ የቡና ችግኞችን ጨምሮ 270,000 ልዩ ልዩ ችግኖች ለተከላ ተዘጋጅተዋል ሰኔ 19/2013 ዓ.ም ********************************* አረንጓዴ አሻራ ቀጣይነት ላለዉ መማር ማስተማር፣ ምርምር፣ ማህበረሰብ አገልግሎት፤ እንዲሁም ገቢ ማመንጫ በሚል ሀሳብ ችግኞችና የፍራፍሬ ተክሎችን እንተክላለን፤ ጅማ ዩኒቨርሲቲ፡፡ በግብርናና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ ስር በሚገኘዉ ኢላዳሌ እርሻ ጣቢያ የጅማ ዩኒቨርሲቲ አረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ተካሂዷል፡፡ መርሀ-ግብሩ የጠቅላይ [...]
የዉኀ ስነ-ምህዳር ጥበቃ እና እንክብካቤ

የዉኀ ስነ-ምህዳር ጥበቃ እና እንክብካቤ

የዉኀ ስነ-ምህዳር ጥበቃ እና እንክብካቤ ሰኔ 18/ 2013 ዓም፡ ጅማ ዩኒቨርሲቲ **************************************** ግልገል ግቤ ቁጥር አንድን ታሳቢ ያደረገ የተፋሰስ ልማትና የዉኀ ስነ-ምህዳር ጥበቃ እና እንክብካቤ ፕሮጀክት ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ ተካሄደ፡፡ በወርክሾፑ ላይ የዉይይት መነሻ ጥናታዊ ጽሁፎች የቀረቡ ሲሆን በጅማ ከተማ ያሉ ተፋሰሶች፣ ረግረጋማ ቦታዎች እና የዉሃ ስነ-ምህዳሮች ለአካባቢዉ ማህበረሰብ የዉሃ፣ የአየር ንብረት ለዉጥን ሚዛን የመጠበቅ፣ [...]
applreg

Call for Application (PhD Study Opportunity)

Call for Application (PhD Study Opportunity) Jimma University would like to announce that it needs to recruit potential PhD candidates for the following PhD programs through the Homegrown Collaborative PhD Program (HCPP) scheme: PhD in Agronomy PhD in Aquatic science, fisheries and aquaculture PhD in Ceramic engineering PhD in Dairy science and technology PhD in […]