Author: erouser

ለሶስት ቀናት በጅማ ዩኒቨርሲቲ የተካሔደው ዓዉደ-ርዕይ እና የምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠናን ለማስቀጠልና ቅድመ ዝግጅት ለማድረግ ዓልሞ ሲመክር የነበረው መድረክ ተጠናቋል፡፡ የምክክር መድረኩ ገንቢ የሆኑ ግብዓቶች የተሰበሰቡበት፣ የከፍተኛ ትምህርትን ለማስቀጠል መሰረት የተጣለበትና በባለድርሻ አካላት የጋራ መግባባት የተፈጠረበት ነበር፡፡ ከዚሁ የውይይት መድረክ ጎን ለጎን በተካሔደውና 45 ዩኒቨርሲቲዎችና ሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚንስቴር በተሳተፉበት ዓዉደ-ርዕይ ላይ በቀረቡ የኮቪድ-19 ወረርሽኝን ለመከላከል የተሰሩ የፈጠራ ስራዎች በቂ ልምድ የተወሰደባቸዉና በሀገር […]

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት አረንጓዴ አሻራ በጅማ ዩኒቨርሲቲ የወንድማማችነት፣ የፍቅር እና የሠላም አደባባይ።

የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስትር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርካቶ፣ ሚኒስትር ዲኤታዎች፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት እና ቴክኖሎጅ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ፣ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ እና የዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንቶች አረንጉዋዴ አሻራቸውን በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ችግኝ በመትከል አሳርፈዋል። የችግኝ ተከላ ፕሮግራሙን በኢ.ፌ.ድ.ሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሰው ሀብት እና ቴክኖሎጅ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ […]

ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ለገበታ ለሀገር

የጅማ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ዶ/ር ጀማል አባፊጣ ለገበታ ለሀገር መርሃ-ግብር ዩኒቨርሲቲው 20 ሚሊዮን ብር ግምት ያለው በሙያ፣ በአይ.ሲ.ቲ ቴክኖሎጂ፣ በማማከር እና በሌሎች በአይነት በሚገለፁ ተግባራት ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልፀው በገንዘብ ደግሞ 10 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ከሠራተኞችና የተለያዩ የትምህርት ክፍሎች ጋር በመወያየት ሌሎች ድጋፎችንም ያደርጋል ብለዋል። ፕሬዘደንቱ ይህንን ያሉት በጅማ ዩኒቨርሲቲ እየተካሔደ በሚገኘው የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ዳግም ለማስጀመር […]

የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ ከዚህ በፊት ከነበረው አሠራር ለየት ያሉ ተግባራት እንደሚከወኑ ተገለፀ።

(መስከረም 12፣ 2013 ዓ.ም) የከፍተኛ ትምህርትና ስልጠናን ለማስቀጠል ቅድመ ዝግጅትና የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምላሽ ተግባራት አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በትምህርት ዘርፍ ሪፎርም ላይ ትኩረቱን አድርጎ ዛሬም ቀጥሏል። የሪፎርሙ አካል የሆነው የትምህርት ጥራትን የማረጋገጥ ተግባርን ከግብ ለማድረስ ከየትምህርት ተቋማቱ ጠንካራ የአይ.ሲ.ቲ ባለሙያዎች ተመርጠው በሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ማዕከልነት የትምህርት ስርዓት መረጃን በማደራጀት የመረጃ ልውውጥን ለማዘመን ይሰራል ተብሏል። የሳይንስና ከፍተኛ […]

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኮቪድ-19 ምላሽ ፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

የአገሪቷ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ኮቪድ 19 ወርሺኝን ለመከላከል የሚያግዙ የሰሯቸውን የፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ በዛሬው እለት በጅማ ዪኒቨርሲቲ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሲቪክ ማዕከል በደማቅ ሁኔታ ተጀመረ ። ዝግጅቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርካቶ ያስጀመሩት ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት; ሚኒስትር ድኤታዎች የዩኒቨርስቲ ፕሬዘደንቶችና አመራር አባላት ተሳትፈዋል ።የአውደ ርዕይ ዝግጅቱ እስከ ማክሰኞ […]

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የኮቪድ-19 ምላሽ ፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ መክፈቻ ስነ-ስርዓት ተካሄደ

መስከረም 10፣ 2013 ዓም: የአገሪቷ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ኮቪድ 19 ወርሺኝን ለመከላከል የሚያግዙ የሰሯቸውን የፈጠራ ስራዎች አውደ-ርዕይ በዛሬው እለት በጅማ ዪኒቨርሲቲ ሃጫሉ ሁንዴሳ ሲቪክ ማዕከል በደማቅ ሁኔታ ተጀመረ ። ዝግጅቱን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ሳሙኤል ኡርካቶ ያስጀመሩት ሲሆን የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ቋሚ ኮሚቴ አባላት; ሚኒስትር ድኤታዎች የዩኒቨርስቲ ፕሬዘደንቶችና አመራር አባላት ተሳትፈዋል ።የአውደ […]

One hundred eighty-four (184) Patients Receive Free Cataract Surgery at JU

The Department of Ophthalmology of Jimma University conducts free Cataract Surgeries for 184 patients for three days. The Cataract Surgery Campaign the department has undertaken was supported by the Himalayan Cataract Project and involves free lunch for the patients. Jimma University would use this opportunity to thank Himalayan Cataract Project (HCP) for sponsoring the campaign, […]