የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ዕለት ወደ ጥቅምት 13/2013 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ፤ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቦታ በጅማ ዩኒቨርስቲ ያመለከታችሁባቸው ፕሮግራሞች በሚገኙባቸው ኮሌጆች ውስጥ መሆኑን በድጋሚ እናስታውቃለን፡፡
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት
የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ዕለት ወደ ጥቅምት 13/2013 ዓ.ም የተራዘመ መሆኑን እንገልጻለን፡፡
ማሳሰቢያ፤ የመግቢያ ፈተና የሚሰጥበት ቦታ በጅማ ዩኒቨርስቲ ያመለከታችሁባቸው ፕሮግራሞች በሚገኙባቸው ኮሌጆች ውስጥ መሆኑን በድጋሚ እናስታውቃለን፡፡
የጅማ ዩኒቨርሲቲ ሬጅስትራር ጽ/ቤት