በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት የሜካኒካል ኢንጅነሪንግ መምህር የነበረው አቶ የጌታነህ ተስፋየ ባደረበት ህመም ምክንያት ጥቅምት 15/2012 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ በወንድማችን ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለፅን፤ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጆቹና ጓደኞቹ መፅናናትን እንመኛለን!!
ጅማ ዩኒቨርሲቲ
በጅማ ዩኒቨርሲቲ ቴክኖሎጅ ኢንስቲትዩት የሜካኒካል ኢንጅነሪንግ መምህር የነበረው አቶ የጌታነህ ተስፋየ ባደረበት ህመም ምክንያት ጥቅምት 15/2012 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል፡፡ በወንድማችን ህልፈት የተሰማንን ጥልቅ ሐዘን እየገለፅን፤ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጆቹና ጓደኞቹ መፅናናትን እንመኛለን!!
ጅማ ዩኒቨርሲቲ