ክፍት የስራ ቦታ ማስታወቂያ

Vac JU

የጅማ ዩኒቨርሲቲ የትምህርትና ስነ ባህሪ ኮሌጅ ከዚህ በታች በተጠቀሰው  ክፍት የስራ መደብ ላይ  ከ2ዐ11 ዓ.ም የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምሩቃን መካከል ስራ ፈላጊዎችን አወዳድሮ በመምህርነት ሙያ በረዳት ምሩቅ I ደረጃ ለመቅጠር ይፈልጋል ፡፡ 

 

ተ.ቁ

 

የስራ መደቡ መጠሪያ

 

ብዛት

 

 

ተፈላጊ ችሎታ  

 

የትምህርት ክፍል 

 

1

ረዳት ምሩቅ I

1

BA ዲግሪ  በሳይኮሎጂ እና ዐ ዓመት የስራ ልምድ

ሳይኮሎጂ

 
 

 

ማሳሰቢያ

 

CGPAን በተመለከተ፡-

 

·         ለወንዶች 3፡ዐዐ እና ከዚያ በላይ

 

·         ለሴቶች 2.75 እና ከዚያ በላይ

 

·         ለአካል ጉዳተኞች 2፡5ዐ እና ከዚያ በላይ

 

·         ለታዳጊ ክልልና እና አርብቶ አደር አካባቢ ነባር ብሄረሰብ ተወላጅ ተማሪዎች  2፡5ዐ እና ከዚያ በላይ

 

አመልካቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 1ዐ/አስር /ተከታታይ የስራ ቀናት ውስጥ የትምህርትና የስራ ልምድ ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒ ከአንድ ጉርድ ፎቶግራፍ ጋር ይዘው ጅማ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ጊቢ በሚገኘው የትምህርትና ስነ-ባህሪ ኮሌጅ አስተዳደር ዳይሬክተር ቢሮ ወይም አዲስ አበባ ቦሌ ABH ህንፃ በሚገኘው የዩኒቨርሲቲው ጉደይ ማስፈጸሚያ ቢሮ ቀርበው መመዝገብ ይችላሉ ፡፡